image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ አገልግሎት አሰጣጡን የሚያሳልጡ የተቀናጀ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ እና የስልጠና ማዕከል ፣የመሰብሰቢያ አዳራሾች ስታንዳርዳቸውን በጠበቀ መልኩ ስራ ጀመሩ

ህዳር 8, 2017
የልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር የአገልግሎት አሰጣጡን የሚያሳልጥ የተቀናጀ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከልን በዛሬው ዕለት ስራ አስጀምሯል። በሌላ በኩል የአመራሩንና የሰራተኞችን የመፈፀም አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ራሱን የቻለ የስልጠና ማዕከልም በማዘጋጀት ስራ አስጀምሯል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች