image
image
image
image
image

ዶ/ር ጀማሉ ጀንበር በልደታ ክ/ከተማ በመገኘት የአገልግሎት አሰጣጡን ተመለከቱ

መጋቢት 15, 2017
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጀማሉ ጀንበር በልደታ ክፍለ ከተማ በሚገኙ ጽ/ቤቶች በመዘዋወር የአገልግሎት አሰጣጡን ቅኝት አድርገዋል። የልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር ከዚህ በፊት የራሱ ህንፃ ባለመኖሩ ምክንያት አገልግሎቶች በተበታተነ ቦታ ሲሰጥ እንደነበረ እና በዚህም ማህበረሰቡ ጥያቄ ሲያነሳ መቆየቱ ይታወሳል አሁን ላይ ግን አስተዳደሩ የራሱን ህንፃ ገንብቶ ለአገልግሎት ምቹና ሳቢ በሆኑ ቢሮዎች የተሳለጠ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች