image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ ለክፍለ ከተማና ለወረዳ አስተባባሪዎችና ቡድን መሪዎች በመሪነት ክህሎትና በጥናትና ምርምር አሰራር ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

መጋቢት 14, 2017
የክ/ከተማው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ስልጠናውን ያዘጋጀው ሲሆን ከአዲስ አበባ ከተማ ስራ አመራር የመጡ ባለሙያዎች ደግሞ ስልጠናውን እየሰጡ ይገኛሉ ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች